በሸገር ከተማ ስለፈረሱት መስጂዶች ጉዳይ
በሸገር ከተማ ስለፈረሱት መስጂዶች ጉዳይ ከኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር በተደረገው በዉይይቱ ላይ በሙስሊም ተወካዮች ከተነሱት ነጥቦች መካከል፦ በሀገራችን የተለያዩ አከባቢዎች የመስጂድ መሬትን በህጋዊ መንገድ የማግኘትና የመሥራት እንዲሁም ለተሠሩት መስጂዶች ካርታና የማስፋፊያ መሬት የማግኘት ሁኔታ ላይ በርካታ ችግሮች እንዳሉ በዝርዝር ተብራርተዋል። የሸገር ከተማ አሰተዳደር ከፕላን ዉጭ ተሠርተዋል ያላቸውን መስጂዶች ለማፍረስ ሲነሳ የሚመለከተውን የእስልምና ጉዳዮች …